Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:155 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

155 ሕግህን ስለማይፈልጉ ክፉዎች የመዳን ተስፋ የላቸውም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

155 ሥርዐትህን ስለማይሹ፣ ድነት ከክፉዎች የራቀ ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

155 መድኃኒት ከኀጥኣን ሩቅ ነው፥ ሥርዓትህን አልፈለጉምና።

参见章节 复制




መዝሙር 119:155
11 交叉引用  

ልጆቹም የኑሮ ዋስትና አያገኙም፤ በአደባባይም የሚከራከርላቸው ስለማያገኙ ጥቃት ይደርስባቸዋል።


ክፉዎች ስለ እግዚአብሔር ግድ የላቸውም በትዕቢታቸውም እግዚአብሔር የለም ብለው ያስባሉ።


ትሑቶችን ታድናለህ፤ ትዕቢተኞችን ግን ታዋርዳለህ።


እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው፤ ሞኞች ግን ጥበብና ሥነ ሥርዓትን ይንቃሉ።


“እናንተ ከእውነት የራቃችሁ እልኸኞች አድምጡኝ።


በሩቅና በቅርብ ላሉትም ሁሉ ሰላም ይሁን! እኔ ሕዝቤን እፈውሳለሁ፤


ሁላችንም እንደ ድብ በመጮኽ እንደ ርግብም ምርር ብለን በማልቅስ ፍትሕንና መዳንን ለማግኘት እንጠባበቃለን፤ እነርሱ ግን ከእኛ የራቁ ስለ ሆኑ አይገኙም።


ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፦ ‘አባት አብርሃም ሆይ! እባክህ ራራልኝ! በዚህ በእሳት ነበልባል ውስጥ በብርቱ እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያቀዘቅዝልኝ አልዓዛርን ላክልኝ!’


አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ አንድም የለም።


跟着我们:

广告


广告