Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:138 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

138 ሕግህ በፍጹም እውነትና ትክክል ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

138 ምስክርነትህን በጽድቅ አዘዝህ፤ እጅግ አስተማማኝም ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

138 ምስክርህን በጽድቅ አዘዝህ፥ እጅግም ቅን ነው።

参见章节 复制




መዝሙር 119:138
5 交叉引用  

ሥርዓትህ ዘወትር ትክክል ነው፤ በሕይወት ለመኖር እንድችል ማስተዋልን ስጠኝ።


ትእዛዞችህ ሁሉ የጸኑ ናቸው፤ ያለ ምክንያት ስለሚያሳድዱኝ እርዳኝ!


ከግብጽ በወጡ ጊዜ ሙሴ ለእስራኤላውያን ያስተላለፈላቸው ድንጋጌዎች፥ ሕጎችና ደንቦች ከዚህ በላይ ያሉት ናቸው፤


የቱንስ ያኽል ታላቅ ቢሆን ዛሬ እኔ በፊታችሁ ቆሜ እንደማስተምራችሁ እንደዚህ ያለ ትክክልና ቅን የሆነ ሕግና ሥርዓት ያለው ሕዝብ የት ይገኛል?


跟着我们:

广告


广告