መዝሙር 118:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የእግዚአብሔር ካህናት የሆኑት የአሮን ልጆች ሁሉ “የእግዚአብሔር ፍቅር ዘለዓለማዊ ነው” ይበሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የአሮን ቤት፣ “ምሕረቱ ለዘላለም ነው” ይበል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ቸር እንደሆነ፥ ፍቅሩም ለዘለዓለም እንደሆነ የአሮን ቤት አሁን ይንገሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ዐመፃን የሚያደርጉ ግን በመንገዱ አይሄዱም። 参见章节 |