መዝሙር 118:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ይህም የእግዚአብሔር ሥራ ነው፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 እግዚአብሔር ይህን አድርጓል፤ ይህም ለዐይናችን ድንቅ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ይህች ከጌታ ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አለቆች ደግሞ ተቀምጠው እኔን አሙኝ፤ ባሪያህ ግን ፍርድህን ያሰላስል ነበር። 参见章节 |