Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 11:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 መሠረቶች ሲፈርሱ ጻድቅ ሰው ምን ማድረግ ይችላል?

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 መሠረቶቹ ከፈረሱ፥ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የሽ​ን​ገ​ላን ከን​ፈ​ሮች ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል፥ ታላቅ ነገ​ርን የም​ት​ና​ገ​ረ​ው​ንም ምላስ፤

参见章节 复制




መዝሙር 11:3
15 交叉引用  

ይሁን እንጂ ጻድቃን ከእውነት መንገድ ፈቀቅ አይሉም፤ ንጹሖችም በብርታት ላይ ብርታትን ይጨምራሉ።


ምድር ስትናወጥ፥ በውስጥዋ ያሉትም ሕያዋን ፍጥረቶች ቢንቀጠቀጡም እንኳ እኔ የምድርን መሠረት አጸናለሁ።


“እነርሱ ግን ምንም አያውቁም፤ አይገባቸውምም፤ በጨለማ ይመላለሳሉ፤ በዚህም ጊዜ የምድር መሠረትዋ እየተናወጠ ነው።


ሕዝባችሁ ቀድሞ ፈራርሰው የነበሩትን ሁሉ እንደገና መልሶ በጥንቱ መሠረት ላይ ይሠራል፤ ስለዚህም እናንተ ‘ቅጽሮችን መልሶ የሚያንጽና ፈራርሰው የነበሩ ቤቶችን የሚያድስ ሕዝብ’ ተብላችሁ ትጠራላችሁ።”


ነገር ግን “ጌታ የራሱ የሆኑትን ያውቃል፤” እንዲሁም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከክፋት ይራቅ” የሚል ማኅተም ያለበት የማይነቃነቅ የእግዚአብሔር መሠረት ጸንቶ ይኖራል።


跟着我们:

广告


广告