Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 109:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ዕድሜውም በቶሎ ይቀጭ፤ ሥራውንም ሌላ ሰው ይውሰድበት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ዕድሜው ይጠር፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰደው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፥ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

参见章节 复制




መዝሙር 109:8
3 交叉引用  

አምላክ ሆይ! አንተ ግን ክፉዎችን ወደ ጥልቅ ጒድጓድ ትጥላቸዋለህ፤ እነዚያ ነፍሰ ገዳዮችና ከዳተኞች ግማሽ ዕድሜአቸውን እንኳ አይኖሩም፤ እኔ ግን በአንተ እተማመናለሁ።


እርሱም ሠላሳውን ጥሬ ብር በቤተ መቅደስ ውስጥ በትኖ፥ ትቶአቸው ወጣ፤ ሄዶም ታንቆ ሞተ።


跟着我们:

广告


广告