Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 109:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ጒልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ከጾም የተነሣ ጕልበቴ ዛለ፤ ሰውነቴም ከስቶ ዐመድ ለበሰ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ጉልበቶቼ በጾም ደከሙ፥ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።

参见章节 复制




መዝሙር 109:24
11 交叉引用  

ሥጋዬ አልቆ ቆዳዬ በአጥንቴ ላይ ተጣበቀ፤ ድድ ብቻ ቀርቶልኝ ተረፍኩ።


ጒልበቴ ደክሞ እንደ ውሃ ፈሰሰ፤ አጥንቶቼ ሁሉ ከመገጣጠሚያቸው ተለያዩ፤ ልቤም እንደ ሰም በውስጤ ቀለጠ።


በምጾምበት ጊዜ በጣም አለቀስኩ፤ በዚህም ተሰደብኩ።


የሐዘን ልብስ ስለብስ እየተዘባበቱ ይስቁብኛል።


እዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


ብዙ ሥራና ድካም ነበረብኝ፤ ብዙ ጊዜ እንቅልፍ አጥቻለሁ፤ በራብና በውሃ ጥም ተጨንቄአለሁ፤ ብዙ ጊዜም የምግብ እጦት ደርሶብኛል፤ ብርድና መራቆትም ደርሶብኛል።


ስለዚህ የዛሉትን እጆቻችሁንና የደከሙትን ጒልበቶቻችሁን አበርቱ።


跟着我们:

广告


广告