መዝሙር 108:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በገናዬና መሰንቆዬም ተነሡ፤ እኔም በማለዳ እነሣለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 በገናና መሰንቆም ተነሡ፤ እኔም ማልጄ እነሣለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አምላኬ ሆይ ልቤ ጽኑ ነው፥ እቀኛለሁ፥ በክብሬም እዘምራለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የዐመፀኛ አፍና የኀጢአተኛ አፍ በላዬ ተላቅቀዋልና። በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤ 参见章节 |