Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 107:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ምግብ ስላስጠላቸው፥ ለመሞት ተቃርበው ነበር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሰውነታቸው የምግብ ዐይነት ሁሉ ተጸየፈች፤ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ሰውነታቸው መብልን ሁሉ ተጸየፈች፥ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

参见章节 复制




መዝሙር 107:18
5 交叉引用  

የሞትን በሮች እንድታይ ተደርገሃልን? የድቅድቅ ጨለማንስ መዝጊያ አይተሃልን?


ብዙ መከራ ስለ ደረሰብኝ ለመሞት ተቃርቤአለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! ምሕረትን አድርግልኝ! ጠላቶቼ የሚያደርሱብኝን መከራ ተመልከት! ከሞትም አድነኝ።


እኔ ገና በመካከለኛ ዕድሜዬ ሳለሁ የመኖር ዕድል ተነፍጎኝ ወደ ሙታን ዓለም የምወርድ መስሎኝ ነበር።


跟着我们:

广告


广告