መዝሙር 105:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የእያንዳንዱን ግብጻዊ ቤተሰብ የበኲር ልጅ ገደለ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ደግሞም በአገራቸው ያለውን በኵር ሁሉ፣ የኀይላቸውንም ሁሉ በኵራት መታ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የአገራቸውንም በኩር ሁሉ፥ የጉልበታቸውን መጀመሪያ ሁሉ መታ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለጣዖቶቻቸውም ተገዙ፥ በደልም ሆነባቸው። 参见章节 |