መዝሙር 105:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ከዚህ በኋላ አገልጋዩን ሙሴንና የመረጠውን አሮንን ላከ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ባሪያውን ሙሴን፣ የመረጠውንም አሮንን ላከ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 አገልጋዩን ሙሴን የመረጠውንም አሮንን ላከ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እጁንም አነሣባቸው። በምድረ በዳ ይጥላቸው ዘንድ፥ 参见章节 |