መዝሙር 104:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እስትንፋስ ስትሰጣቸው ግን ይፈጠራሉ፤ ለምድርም አዲስ ሕይወት ትሰጣለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 መንፈስህን ስትልክ፣ እነርሱ ይፈጠራሉ፤ የምድርንም ገጽ ታድሳለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 መንፈስህን ትልካለህ ይፈጠራሉም፥ የምድርንም ፊት ታድሳለህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ምድራቸው በንጉሦቻቸው ቤቶች ጓጕንቸሮችን አወጣች። 参见章节 |