ምሳሌ 3:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምንም በደል ያላደረሰብህን ሰው ያለ ምክንያት አትክሰሰው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ምንም ጕዳት ሳያደርስብህ፣ ያለ ምክንያት ሰውን አትክሰስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ ክፉ ካልሠራብህ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እርሱ በላይህ የሠራው ክፉ ነገር ከሌለ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። 参见章节 |