ምሳሌ 24:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በክፉ ሰዎች አድራጎት አትጨነቅ፤ በእነርሱም አትቅና፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 በጨካኞች ድርጊት አትጨነቅ፤ በክፉዎችም አትቅና፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በክፉ አድራጊዎች የተነሣ አትቈጣ፥ በክፉዎችም አትቅና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ክፋትን በሚያደርጉ ሰዎች ደስ አይበልህ፥ በክፉዎችም አትቅና። 参见章节 |