ምሳሌ 18:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው። 参见章节 |