Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘኍል 33:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከሪሞንፔሬዝ ተነሥተው በመጓዝ በሊብና ሰፈሩ

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከሬሞን ዘፋሬስ ተነሥተው በልብና ሰፈሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ከሬሞን ዘፋሬስም ተጉዘው በልብና ሰፈሩ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከሬ​ሞት ዘፋ​ሬ​ስም ተጕ​ዘው በል​ብና ሰፈሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ከሬሞን ዘፋሬስም ተጕዘው በልብና ሰፈሩ።

参见章节 复制




ዘኍል 33:20
6 交叉引用  

የአሦራውያን ባለ ሥልጣን ንጉሡ ላኪሸን ለቆ በአቅራቢያ ወዳለችው ወደ ሊብና ከተማ በመሄድ እዚያ በመዋጋት ላይ መሆኑን ሰማ፤ ስለዚህ ወደዚያ ሄደ።


ሙሴም ከየነገዱ አንዳንድ ሺህ ሰው በካህኑ በአልዓዛር ልጅ በፊንሐስ መሪነት ወደ ጦርነት ላካቸው፤ ፊንሐስም ከመቅደሱ አንዳንድ ንዋየ ቅድሳትንና ለጦርነት መቀስቀሻ (ክተት) የሚሆን መለከት በእጁ ይዞ ነበር።


ከሪትማ ተነሥተው በመጓዝ በሪሞንፔሬዝ ሰፈሩ።


ከሊብና ተነሥተው በመጓዝ በሪሳ ሰፈሩ።


ከዮርዳኖስ ማዶ አራባ በሚባል ምድረ በዳ በሱፍ ፊት ለፊት በአንድ በኩል ፋራን፥ በሌላ በኩል ጦፌል፥ ላባን፥ ሐጼሮትና ዲዛሃብ መካከል ሳሉ ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገው ንግግር ይህ ነው።


ከዚህም በኋላ ኢያሱና ሠራዊቱ ከማቄዳ ሄደው በሊብና ላይ አደጋ ጣሉባት፤


跟着我们:

广告


广告