ዘኍል 26:56 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 ዕጣ የሚጣለውም ከፍተኛ ቊጥርና አነስተኛ ቊጥር ባላቸው ቤተሰቦች መካከል ነው።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም56 እያንዳንዱም ርስት በትልልቆቹና በትንንሾቹ ነገዶች መካከል በዕጣ ይደለደላል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 በብዙዎችና በጥቂቶች መካከል ርስታቸው በዕጣ ትከፋፈላለች።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 በብዙዎችና በጥቂቶች መካከል ርስታቸውን በዕጣ ትከፍላለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 በብዙዎችና በጥቂቶች መካከል ርስታቸው በዕጣ ትከፈላለች። 参见章节 |