ዘኍል 25:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ነገር ግን እስከዚያው ሰዓት ድረስ ያ መቅሠፍት ኻያ አራት ሺህ ሕዝብ አጥፍቶ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ሆኖም በመቅሠፍቱ የሞተው ሰው ቍጥር ሃያ አራት ሺሕ ደርሶ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በመቅሠፍትም የሞተው ሰው ሀያ አራት ሺህ ነበረ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በመቅሠፍቱም የሞቱት ሃያ አራት ሺህ ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በመቅሠፍትም የሞተው ሀያ አራት ሺህ ነበረ። 参见章节 |