ዘኍል 16:48 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም48 በዚህም መቅሠፍቱ እንዲቆም አደረገ፤ አሮንም በሞቱትና በሕይወት ባሉት መካከል ቆሞ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም48 እርሱም በሕይወት ባሉትና በሞቱት መካከል ቆመ፤ መቅሠፍቱም ተከለከለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)48 በሙታንና በሕያዋን መካከል ቆመ፤ መቅሠፍቱም ተገታ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 በሙታንና በሕያዋን መካከል ቆመ፤ መቅሠፍቱም ተከለከለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)48 በሙታንና በሕያዋን መካከል ቆመ፤ መቅሠፍቱም ተከለከለ። 参见章节 |