ሚክያስ 3:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እናንተ ደም በማፍሰስ ጽዮንን፥ በደል በመሥራት ኢየሩሳሌምን የምትገነቡ ናችሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጽዮንን ደም በማፍሰስ፣ ኢየሩሳሌምን በክፋት የምትገነቡ፤ ስሙ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። 参见章节 |