ማቴዎስ 25:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ጻድቃንን በቀኙ፥ ኃጢአተኞችን በግራው ያቆማቸዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 በጎቹን በቀኙ፣ ፍየሎቹን ግን በግራው ያቆማቸዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 በጎቹን በቀኙ ፍየሎቹን ደግሞ በግራው ያቆማቸዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። 参见章节 |