ማቴዎስ 25:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ከእነርሱ አምስቱ ሞኞች፥ አምስቱ ብልኆች ነበሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከእነርሱም ዐምስቱ ልጃገረዶች ዝንጉዎች፣ ዐምስቱ ደግሞ አስተዋዮች ነበሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከእነርሱም አምስቱ ሞኞች አምስቱ ደግሞ ብልሆች ነበሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ። 参见章节 |