ማቴዎስ 24:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በጣራ ላይ ያለ ከቤቱ አንዳች ነገር ለመውሰድ አይውረድ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በቤቱ ጣራ ላይ የሚገኝ ማንም ሰው ዕቃውን ከቤቱ ለማውጣት አይውረድ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በጣራ ላይ ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፥ 参见章节 |