Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 22:38 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

参见章节 复制




ማቴዎስ 22:38
3 交叉引用  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፥ በሙሉ ነፍስህ፥ በሙሉ ሐሳብህ ውደድ፤


ይህንንም የሚመስለው ሁለተኛው ትእዛዝ፥ ‘ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤’ የሚለው ነው።


ይህን ነገር ብታውቁና በሥራ ላይ ብታውሉት የተባረካችሁ ናችሁ።


跟着我们:

广告


广告