Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 22:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制




ማቴዎስ 22:33
8 交叉引用  

እነርሱም ከሰሙት በኋላ በአነጋገሩ ተደንቀው ትተውት ሄዱ።


ኢየሱስም “እንግዲያውስ የንጉሡን ለንጉሡ፥ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ፤” ሲል መለሰላቸው። እነርሱም በመልሱ ተደነቁ።


በሰንበት ቀን በምኲራብ ማስተማር ጀመረ፤ ብዙ ሰዎች በዚያ ተገኝተው ይሰሙት ነበር፤ እነርሱም “ይህ ሰው ይህን ሁሉ ነገር ከየት አገኘው? ምን ዐይነት ጥበብ ተሰጥቶታል? እነዚህንስ ተአምራት የሚያደርገው እንዴት ነው?” እያሉ ይደነቁ ነበር።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይገረሙ ነበር።


ስለ እርሱ ሁሉም መልካም ይናገሩ ነበር፤ በሚናገረውም ጸጋን የተመላ ቃል ተደንቀው “ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን?” አሉ።


ወታደሮቹም “ይህ ሰው እንደሚናገረው ዐይነት ማንም ተናግሮ አያውቅም” ሲሉ መለሱ።


跟着我们:

广告


广告