Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 21:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ኢየሱስ ጠዋት በማለዳ፥ ወደ ከተማ ተመልሶ ሲሄድ ራበው፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ኢየሱስ በማግስቱም ማለዳ ወደ ከተማዪቱ በመመለስ ላይ ሳለ ተራበ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ራበው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ።

参见章节 复制




ማቴዎስ 21:18
6 交叉引用  

በዚያን ጊዜ ኢየሱስ በሰንበት ቀን በስንዴ እርሻ መካከል ያልፍ ነበር፤ ደቀ መዛሙርቱ ርቦአቸው ስለ ነበረ የስንዴ እሸት እየቀጠፉ ይበሉ ጀመር።


እዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


እዚያም አርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ፤ በእነዚያም ቀኖች ምንም ስላልበላ በመጨረሻ ተራበ።


እኛ ያለን የካህናት አለቃ በድካማችን ሊራራልን የሚችል ነው፤ እርሱ በሁሉ ነገር እንደ እኛ ተፈተነ፤ ሆኖም ምንም ኃጢአት አልሠራም።


跟着我们:

广告


广告