ማቴዎስ 14:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ኢየሱስና ጴጥሮስ ወደ ጀልባው በገቡ ጊዜ ነፋሱ ጸጥ አለ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ኢየሱስና ጴጥሮስ ጀልባው ላይ እንደ ወጡ ነፋሱ ጸጥ አለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ወደ ጀልባዋ በወጡ ጊዜ ነፋሱ ፀጥ አለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ። 参见章节 |