Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 5:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制




ማርቆስ 5:10
4 交叉引用  

ከኢየሩሳሌም የወረዱ የሕግ መምህራን፥ “እርሱ ብዔልዜቡል አለበት! አጋንንትንም የሚያወጣው በዚሁ የአጋንንት አለቃ በሆነው በብዔልዜቡል አማካይነት ነው!” እያሉ አወሩ።


በዚያም ስፍራ በኮረብታዎች ጥግ ብዙ የዐሣማ መንጋ ተሰማርቶ ነበር፤


ኢየሱስም ፈቀደላቸው፤ ርኩሳን መናፍስቱም ከዚያ ሰው ወጥተው በዐሣማዎቹ ውስጥ ገቡ፤ በመንጋዎቹ የነበሩት ሁለት ሺህ የሚያኽሉ ዐሣማዎች ከገደሉ በመንደርደር ወርደው በባሕሩ ውስጥ ሰጠሙ።


ኢየሱስም “ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው፤ እርሱም “ብዙዎች ስለ ሆንን ስሜ ሌጌዎን ነው፤” ሲል መለሰለት።


跟着我们:

广告


广告