ማርቆስ 5:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው። 参见章节 |