Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 2:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 በዚያን ጊዜ አራት ሰዎች አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው ወደ እርሱ መጡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ሰዎችም አንድ ሽባ በአራት ሰዎች አሸክመው ወደ እርሱ አመጡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 አራት ሰዎችም አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው አመጡለት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

参见章节 复制




ማርቆስ 2:3
3 交叉引用  

ዝናው በሶርያ አገር ሁሉ ስለ ተሰማ፥ ሰዎች በልዩ ልዩ በሽታና ደዌ የሚሠቃዩትን፥ ርኩሳን መናፍስት ያደሩባቸውን፥ የሚጥል በሽታ ያለባቸውንና ሽባዎችንም ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤ እርሱም ፈወሳቸው።


跟着我们:

广告


广告