Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 20:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከእግዚአብሔር ነበረን ወይስ ከሰው?”

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበር ወይስ ከሰው?”

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረች ወይስ ከሰዎች?” አላቸው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 የዮ​ሐ​ንስ ጥም​ቀት ከወ​ዴት ናት? ከሰ​ማይ ናትን? ወይስ ከሰው?” አላ​ቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረችን ወይስ ከሰው? አላቸው።

参见章节 复制




ሉቃስ 20:4
10 交叉引用  

ተነሥቼ ወደ አባቴ ልሂድና፦ አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “እኔም አንድ ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ፤ በሉ እስቲ መልሱልኝ፤


እነርሱም እንዲህ እያሉ እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ፤ “ ‘ከእግዚአብሔር ነው’ ብንል፥ ‘ታዲያ ለምን አላመናችሁበትም?’ ይለናል፤


ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤


跟着我们:

广告


广告