ሉቃስ 1:62 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም62 ከዚህም በኋላ አባቱን፦ “ልጅህ ማን ተብሎ እንዲጠራ ትፈልጋለህ?” ብለው በምልክት ጠየቁት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም62 አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)62 ማን ተብሎ ቢጠራ እንደሚወድ አባቱንም በምልክት ጠየቁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)62 አባቱንም ጠቅሰው፥ “ማን ሊሉት ትወዳለህ?” አሉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)62 አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት። 参见章节 |