ዘሌዋውያን 8:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተረፈ ሥጋም ሆነ ዳቦ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተረፈውንም ሥጋና ቂጣ በእሳት አቃጥሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት አቃጥሉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። 参见章节 |