ዘሌዋውያን 19:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “አትስረቁ፤ አታታሉ፤ ውሸት አትናገሩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 “ ‘አትስረቁ። “ ‘አትዋሹ። “ ‘ከእናንተ አንዱ ሌላውን አያታልል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 “አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም ማንም ሰው ወንድሙን አያታልል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “አትስረቁ፤ አትዋሹም፤ ባልንጀራውንም የሚቀማ አይኑር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም እርስ በርሳችሁ ሐሰት አትነጋገሩ። 参见章节 |