Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 10:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በተሰጠው መልስ ተደሰተ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ መልሱ አረካው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ሙሴም ሰማ፤ ደስም አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 10:20
6 交叉引用  

አሮንም “ስለ ኃጢአት ስርየት የቀረበውን መሥዋዕት ዛሬ በልቼው ቢሆን ኖሮ ለካ እግዚአብሔርን ደስ ያሰኝ ኖሮአልን? እነሆ ሕዝቡ ዛሬ ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርበውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አምጥተዋል፤ ነገር ግን እነዚህ እንደዚህ ያሉ ነገሮች በእኔ ላይ ደረሱ” ሲል መለሰ፤


እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን እንዲህ አላቸው፤


የተቀጠቀጠ ሸንበቆ እንኳ አይሰብርም፤ የሚጤሰውንም የጥዋፍ ክር አያጠፋም፤ ይህንንም የሚያደርገው፥ ቅን ፍርድ ድል እስኪነሣ ድረስ ነው።


跟着我们:

广告


广告