ሰቈቃወ 3:56 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 ጆሮህን ወደ እኔ መልስ፤ ለእርዳታም ድረስልኝ” የሚለውን ልመናዬን ሰምተሃል፤ ስለዚህ ዕረፍትን ስጠኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም56 ልመናዬን ሰምተሃል፤ “ርዳታም ፈልጌ ስጮኽ፣ ከመስማት ጆሮህን አትከልክል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 አንተ ድምፄን ሰማህ፤ ጆሮህንም ከልመናዬ አትመልስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። 参见章节 |