ሰቈቃወ 3:44 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ጸሎት አልፎ ሊገባ በማይችልበት ራስህን ጥቅጥቅ ባለ ደመና ሸፈንክ። መኖሪያህን በደመና ሸፈንክ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም44 ጸሎት እንዳያልፍ፣ ራስህን በደመና ሸፈንህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ጸሎታችን እንዳያርግ ራስህን በደመና ከደንህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። 参见章节 |