ሰቈቃወ 3:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ምንም እንኳ ጭንቀት በሰው ላይ እንዲደርስ ቢፈቅድ ከተትረፈረፈ ዘለዓለማዊ ፍቅሩ የተነሣ ይራራል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 መከራን ቢያመጣ እንኳ ይራራል፤ ታላቅ ፍቅሩ አይለወጥምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ቢያሳዝንም እንደ ምሕረቱ ብዛት ይራራልና፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ያሳዘነውን ሰው እንደ ይቅርታው ብዛት ይምረዋልና፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ቢያሳዝንም እንደ ምሕረቱ ብዛት ይራራልና፥ 参见章节 |