ሰቈቃወ 3:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንደገና ተስፋ ሊኖር ስለሚችል ራሱን ዝቅ አድርጎ ያስገዛ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ፊቱን በዐቧራ ውስጥ ይቅበር፤ ተስፋ ሊኖር ይችላልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ተስፋ የሆነው እንደሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ተስፋ ይሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ተስፋ የሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። 参见章节 |