Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሰቈቃወ 3:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ስለዚህም ሁኔታ ሁልጊዜ ሳስብ መንፈሴ ይጨነቃል፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ዘወትር አስበዋለሁ፤ ነፍሴም በውስጤ ተዋርዳለች።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ነፍሴ እያ​ሰ​በ​ችው በው​ስጤ ፈዘ​ዘች።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች።

参见章节 复制




ሰቈቃወ 3:20
7 交叉引用  

እኔ እንኳ ሳስበው ያስደነግጠኛል፤ ሰውነቴንም በፍርሃት ያንቀጠቅጠዋል።


የዕውሮችን ዐይን ያበራል፤ የወደቁትን ያነሣል፤ ጻድቃንን ይወዳል።


እኔ ለምን ተስፋ እቈርጣለሁ? ለምንስ እጨነቃለሁ። በእግዚአብሔር እተማመናለሁ ስለሚረዳኝም እርሱን አመሰግናለሁ።


እኔ ለምን ተስፋ እቈርጣለሁ? ለምንስ እጨነቃለሁ? በእግዚአብሔር እተማመናለሁ። ስለሚረዳኝም እርሱን አመሰግናለሁ።


መሬት እስክንነካ ድረስ አጐንብሰናል፤ በምድር ላይም ተዘርረናል።


አስጨናቂ ሐሳብ ልቤን በሞላው ጊዜ ማጽናናትህ ደስታን ሰጠኝ።


跟着我们:

广告


广告