ሰቈቃወ 3:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 መከራዬንና ከርታታነቴን ማስታወስ እንደ እሬትና እንደ ሐሞት ሆነብኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የጭንቀቴንና የመንከራተቴን፣ ምሬትንና ሐሞትን ዐስባለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ዛይ። ስደቴንና ችግሬን፥ እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节 |