ሰቈቃወ 3:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ከችግር የተነሣ ሕይወት እንዲመረኝ አደረገ፤ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 መራራ ሥር አበላኝ፤ ሐሞትም አጠገበኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ምሬትን አጠገበኝ፤ በሐሞትም አሰከረኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节 |