መሳፍንት 9:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከዚህ በኋላ ዛፎቹ የበለስን ዛፍ ‘መጥተህ በእኛ ላይ ንገሥ’ አሉት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 “ቀጥሎም ዛፎቹ በለስን፣ ‘መጥተህ ንጉሣችን ሁን’ አሉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ቀጥሎም ዛፎቹ በለስን፥ “መጥተህ ንጉሣችን ሁን” አሉት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ዛፎችም በለሲቱን፦ መጥተሽ በላያችን ንገሺልን አሉአት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ዛፎችም በለሱን፦ መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት። 参见章节 |