Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መሳፍንት 20:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 በሁለተኛውም ቀን በብንያም ሠራዊት ላይ ዘመቱ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 በሁለተኛው ቀን እስራኤላውያን ወደ ብንያማውያን ተጠጉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 በሁለተኛው ቀን እስራኤላውያን ወደ ብንያማውያን ተጠጉ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከብ​ን​ያም ልጆች ጋር ሊዋጉ ቀረቡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 በሁለተኛውም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ልጆች ጋር ሊዋጉ ቀረቡ።

参见章节 复制




መሳፍንት 20:24
2 交叉引用  

እስራኤላውያንም ወጥተው በእግዚአብሔር ፊት እስከ ማታ ድረስ አለቀሱ፤ እግዚአብሔርንም “ወንድሞቻችንን ብንያማውያንን ለመውጋት እንደገና እንዝመትን?” ብለው ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም፦ “አዎ፥ በእነርሱ ላይ ዝመቱ” አላቸው።


እንዲሁም ብንያማውያን በሁለተኛው ቀን ከጊብዓ ወጡ፤ በዚህም ጊዜ ዐሥራ ስምንት ሺህ የሠለጠኑ የእስራኤላውያንን ወታደሮች ገደሉ፤


跟着我们:

广告


广告