መሳፍንት 14:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሚስቱም በሠርጉ ሚዜ ለነበረው ጓደኛው ተዳረች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 የሳምሶንም ሚስት ለሚዜው ተዳረች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የሳምሶንም ሚስት ለሚዜው ተዳረች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 የሶምሶንም ሚስት ከስር ሚዜው ጋር ተቀመጠች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 የሶምሶን ሚስት ግን ከተባበሩት ከሚዜዎቹ ለአንደኛው ሆነች። 参见章节 |