ይሁዳ 1:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ለሚጠራጠሩ ሰዎች ርኅራኄ አድርጉላቸው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ተጠራጣሪ ለሆኑት ራሩላቸው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የሚጠራጠሩትን ምሕረት አድርጉላቸው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፤ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፥ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ፥ 参见章节 |