ዮሐንስ 9:38 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 እርሱም “ጌታ ሆይ! አምናለሁ” ብሎ ሰገደለት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም38 ሰውየውም፣ “ጌታ ሆይ፤ አምናለሁ” አለ፤ ሰገደለትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 እርሱም “ጌታ ሆይ! አምናለሁ፤” አለ፤ ሰገደለትም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 እርሱም፥ “አቤቱ፥ አምናለሁ” ብሎ ሰገደለት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 እርሱም፦ “ጌታ ሆይ፥ አምናለሁ” አለ፤ ሰገደለትም። 参见章节 |