ዮሐንስ 8:45 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም45 እኔ ግን እውነት ስለምናገር አታምኑኝም! 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 እኔ ግን እውነትን እናገራለሁና አታምኑኝም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 እኔ ግን እውነትን የምናገር ስለ ሆንሁ አታምኑኝም። 参见章节 |