Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 7:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 የአ​ይ​ሁ​ድም የዳስ በዓ​ላ​ቸው ደርሶ ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

参见章节 复制




ዮሐንስ 7:2
10 交叉引用  

የእስራኤልም ወንዶች ሁሉ የዳስ በዓል በሚከበርበት ኢታኒም ተብሎ በሚጠራው በሰባተኛው ወር ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ተሰበሰቡ።


በዚያም በቤተ መቅደሱ ሰሎሞንና የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ሰባት ቀን ሙሉ የዳስ በዓል አክብረው ሰነበቱ፤ በስተ ሰሜን ከሐማት መተላለፊያ አንሥቶ በስተ ደቡብ እስከ ግብጽ ድንበር ድረስ ካለው ምድር ሁሉ የመጣው ሕዝብ እጅግ ብዙ ነበር፤


ሕጉም በሚያዘው መሠረት የዳስ በዓልን አከበሩ፤ ለእያንዳንዱም ቀን የተመደበውን መሥዋዕት አቀረቡ፤


跟着我们:

广告


广告