ዮሐንስ 10:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም37 አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 የአባቴን ሥራ ባልሠራ በእኔ አትመኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤ 参见章节 |