ኢዮብ 5:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ችግር ከዐፈር አይነሣም፤ መከራም ከመሬት አይበቅልም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ችግር ከምድር አይፈልቅም፤ መከራም ከመሬት አይበቅልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ችግር ከትቢያ አይመጣም፥ መከራም ከመሬት አይበቅልም፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ችግር ከምድር አይወጣምና፥ መከራም ከተራሮች አይበቅልምና፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ችግር ከትቢያ አይመጣም፥ መከራም ከመሬት አይበቅልም፥ 参见章节 |